Tag: ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከስድስት ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ መድኃኒቶችና የሕክምና መሣሪያዎች ግዥ በመፈጸም ላይ ነኝ አለ
በአገሪቱ የሚስተዋለውን የመድኃኒትና የሕክምና መሣሪያዎች እጥረት በተወሰነ ደረጃ ለመቅረፍ፣ 6.4 ቢሊዮን ብር የሚያወጣ ግዥ በመፈጸም ሒደት ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስትሩ አሚር አማን (ዶ/ር) ገለጹ።
የትምባሆ የአልኮልና የመድኃኒት ቁጥጥር አዋጅ የበለጠ ጥብቅ እንዲሆን ጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ጠየቁ
የትምባሆ፣ የአልኮል፣ የመድኃኒትና ምግብ ነክ ምርቶችን ለመቆጣጠር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ አዋጅ የበለጠ ጥብቅ እንዲሆን የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ምክር ቤቱን ጠየቁ።
ከኤችአይቪ ነፃ ለሆኑ የቅድመ መከላከያ መድኃኒት መሰጠት ተጀመረ
ከኤችአይቪ ቫይረስ ነፃ የሆኑ ነገር ግን ለቫይረሱ ተጋላጫ የሆኑ ሰዎች እንዳይጠቁ የሚያደርግ ቅድመ መከላከያ የሚዋጥ መድኃኒት በሙከራ ደረጃ መስጠት መጀመሩን፣ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የአደጋ ሥጋትን በልማት ዕቅዶች ለማካተት የሚያስችል መመርያ ይፋ ተደረገ
ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ሥጋትን በልማት ዕቅድ ሒደቶችና በኢንቨስትመንት ውሳኔዎች ውስጥ አካቶ ለማስፈጸም የሚያግዝ መመርያ ይፋ አደረገ፡፡
የልብ ሕክምና ተደራሽነት
ኢትዮጵያ ውስጥ ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ሳቢያ በየዓመቱ ከሚከሰቱት 34 በመቶ ያህሉ ሞቶች መካከል ቀዳሚውን ወይም 15 በመቶ ያህሉን ድርሻ የያዘው የልብ በሽታ ነው፡፡ ከዚህም ሌላ አደጋዎች ዘጠኝ በመቶ፣ ካንሰርና የጉሮሮ በሽታዎች እያንዳንዳቸው አራት በመቶ፣ የደም ግፊት ሁለት በመቶ ድርሻ እንደሚጋሩ የዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት ያመለክታል፡፡
Popular
[ክቡር ሚኒስትሩ አምሽተው ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው ‹‹ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ሕዝባችንን እናሻግራለን›› የሚለውን የቴሌቪዥን ዜና ተመልክተው ለብቻቸው ሲስቁ አገኟቸው]
ስልክ እያወራሽ ነበር እንዴ?
ኧረ በጭራሽ... ምነው?
ታዲያ ምንድነው ብቻሽን የሚያስቅሽ?
አይ......
ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ
የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል
የሐበሻ ቢራ...
የባንኮች ብድር አሰጣጥ ፍትሐዊና ብዙኃኑን ያማከለ እንዲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ
ባንኮች የብድር አገልግሎታቸውን በተቻለ መጠን ፍትሐዊ፣ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ያማከለና...