Tuesday, May 30, 2023

Tag: ፌዴሬሽን

የአስመራጭ ኮሚቴው በፍትሕ ሽፋን ያለፈበት ክርክር

ሰብሳቢው ከፊፋ ጋር መላተም ጀምረዋል መቋጫው የሚናፈቀው፣ ከውዝግብና ንትርክ አልፀዳ ያለው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች ምርጫ አልያዝ፣ አልጨበጥ ብሏል፡፡

ሕጋዊ  አመራር በሌለው ተቋም ስለፍትሕ ማውራት ለማን?

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በበላይነት ከሚመራቸው ሊጎች መካከል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ፤ ከፍተኛ (ሱፐር) ሊግ  እና ብሔራዊ ሊግ ዋናዎቹ ናቸው፡፡ ይሁንና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በሁሉም ሊጎች  በጨዋታ ዳኞች ሊሆን ይችላል፣ በሚከሰቱ ስህተቶች ምክንያት የሚደመጡ አስተያየቶችና ትችቶች ከሙያ ሥነ ምግባር ያፈነገጡ እየሆኑ ቀላል የማይባል ጥፋት እያስከተለ ይገኛል፡፡ የክለብ አመራሮችና አሠልጣኞች በተለይ ውጤት ሲርቃቸው ከሙያ ሥነ ምግባር ያፈነገጡ ከፋፋይ አስተያየቶችን ጊዜያዊ መሸሸጊያ ካደረጉት ሰነባብተዋል፡፡

መራጭ ተመራጭና አስመራጭ ሆድና ጀርባ የሆኑበት የኢትዮጵያ እግር ኳስ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮችን ለመምረጥ የሚደረገው ሽኩቻ ከፖለቲካዊ ቅስቀሳና እንቅስቃሴ ባልተናነሰ አጣብቂኝ ውስጥ ገብቶ ይገኛል፡፡ በአንድም ሆነ በሌላ ይህ ተጋግሎ የቀጠለው ሽኩቻ፣ በቅርበት እየተከታተሉ የሚገኙት የአህጉራዊም ሆነ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ አስተዳዳሪዎች፣ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2020 እንደምታስተናግደው የሚጠበቀውን የቻን ውድድር አገሪቱ በገባችበት የምርጫ አተካሮ ምክንያት፣ ለሌላ አገር አሳልፈው ሊሰጡ የሚችሉበት ዕድል ሊፈጠር የሚችልበት ዕድሉ ሰፊ መሆኑን የሚናገሩ አሉ፡፡

‹‹አገር መቀጣት የለበትም›› ሰሞነኛው የአገሪቱ እግር ኳስ የምርጫ ሒደትና ቀልዱ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ቀጣይ ፕሬዚዳንትና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ምርጫ፣ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) በጠየቀው የግልጸኝነትና የአካሄድ ሥርዓት በተነሳ ምርጫው በታቀደለት ጊዜ መከናወን ሳይችል ቀርቶ እንዲራዘም ተደርጎ ነበር፡፡ ይህንኑ መነሻ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ለሁለተኛ ጊዜ ኅዳር 14 ቀን 2010 ዓ.ም. በጠራው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ፣ በፊፋ የምርጫ ሥርዓት ‹‹ገለልተኛና ብቃት›› ከሚለው በተቃራኒ ‹‹ውክልናን›› መነሻ ያደረገ የአስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ መደረጉ አይዘነጋም፡፡

የኦሮሚያ ዕጩ ተወዳዳሪዎችና ዕቅዶቻቸው

ከአጨቃጫቂው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዚዳንታዊና የሥራ አስፈጻሚ ምርጫ በተጓዳኝ ከኦሮሚያ ክልል ተወክለው በዕጩነት የቀረቡት ተወዳዳሪዎች፣ ቢመረጡ በቀጣይ የሚሠሩዋቸውን ሥራዎችና ዕቅዶቻቸውን በባለድርሻ አካላት አስገመገሙ፡፡ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለስምንት ዓመት የሚያገለግል ስትራቴጂካዊ ዕቅድ አቅርበዋል፡፡

Popular

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...

ለመጪው ዓመት የሚያስፈልገው 4.3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነዳጅ 4.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይጠይቃል

ለመጪው 2016 ዓ.ም. ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ለታቀደው 4.3...

Subscribe

spot_imgspot_img