Tag: ፍርድ ቤት
የፍርድ ቤት አስተዳደር ሠራተኞችን ከአስፈጻሚው ቁጥጥር የማስወጣት ሥራ በዚህ ዓመት እንደሚጀመር ተገለጸ
በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አስተዳደርና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞችን ከአስፈጻሚው አካል ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ቁጥጥር የማስወጣት ተግባር በተያዘው ዓመት እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡
ሁሉም የፍርድ ቤት ሠራተኞችንና ክንውኖችን ከአስፈጻሚው...
ዕዳውን መክፈል ያቃተው ሶደሬ ሪዞርት በሐራጅ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ወሰነ
ከዓመታት በፊት ሶደሬ ሪዞርትና መዝናኛን ከመንግሥት የገዙት ባለሀብቶች ገንዘቡን መክፈል ባለመቻላቸው፣ መንግሥት ሪዞርቱን በሐራጅ ሸጦ ገንዘቡን እንዲያገኝ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡
በጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ አፈጻጸም...
በ674 የታክስ ይግባኝ መዛግብት ላይ ውሳኔ ተሰጠ
የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በ674 የይግባኝ መዛግብት ላይ ውሳኔ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሆነውና በግብር ሰብሳቢው መሥሪያ ቤት በሚጣሉ...
ከሥራ የተሰናቱ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች 100 ሚሊዮን ብር እንዲከፈላቸው በፍርድ ቤት ተወሰነ
የፋብሪካውን ንብረት የዘረፉ እጅ ከፈንጅ ተይዘዋል ተብሏል
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከሥራ አሰናነበትኳቸው ካላቸው 1,500 የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች መካከል ለ965 ያህሉ 100 ሚሊዮን ብር...
የሶደሬ ሪዞርትን አክሲዮኖች በ60 ሚሊዮን ብር መነሻ ዋጋ ለመሸጥ የወጣው ሐራጅ መታገዱ ተሰማ
በሳሙኤል ቦጋለ
በ60 ሚሊዮን ብር መነሻ ዋጋ የሶደሬ ሪዞርትን 60 ሺሕ አክሲዮኖች በሐራጅ ለመሸጥ፣ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት ወጥቶ የነበረው ሐራጅ መታገዱ ታወቀ፡፡
የሶደሬ...
Popular
ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች
በበቀለ ሹሜ
ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...
‹‹መንግሥት ለአገር ውስጥ የኅትመት ኢንዱስትሪ ገበያ ከመፍጠር ጀምሮ ሥራ የመስጠት ኃላፊነት አለበት›› አቶ ዘውዱ ጥላሁን፣ የኢትዮጵያ አሳታሚዎችና አታሚዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ
የኅትመት መሣሪያ በጉተምበርግ ከተፈበረከ ከ400 ዓመታት በኋላ በኢትዮጵያ በ1863...
በሲሚንቶ ፋብሪካ ላይ የታየው ተሞክሮ በሌሎች ምርቶች ላይም ይስፋፋ!
ሰሞኑን በኢትዮጵም ሆነ በአፍሪካ ደረጃ ግዙፍ ስለመሆኑ የተነገረለትን የለሚ...