Tag: 40/60
ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለዕድለኞች እንዳይተላለፉ የቀረበው የዕግድ ጥያቄ ተቀባይነት አላገኘም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ ያወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ለባለዕድለኞች መተላለፋቸው ታግዶ እንዲቆይ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አጣ፡፡
ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ስመ ሀብታቸው እንዳይተላለፍ ታገደ
የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ ወጥቶላቸው ከነበሩት የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል ከ18 ሺሕ በላይ የሚሆኑ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ስመ ሀብታቸው ለባለዕድለኞች እንዳይተላለፍ ፍርድ ቤት አገደ፡፡
በ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሳቢያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተከሰሱ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ ካወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ምክንያት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒቴርና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ኢንተርፕራይዝ ላይ ክስ ተመሠረተ፡፡
የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ተመዝጋቢዎች መቆጠብ ያለባቸው የገንዘብ መጠን ይፋ ሆነ
የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ በሚወጣባቸው 18,576 የ40/60 ባለ አንድ፣ ባለ ሁለትና ባለ ሦስት መኝታ ቤት የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውስጥ የሚካተቱት ተመዝጋቢዎች፣ እስካሁን መቆጠብ ያለባቸው 40 በመቶ የገንዘብ መጠን ይፋ ሆኗል፡፡
በ40/60 የቤቶች ፕሮግራም መቶ በመቶ የቆጠቡ ነዋሪዎች የከተማ አስተዳደሩን አዲስ አቋም ተቃወሙ
በ40/60 የቤቶች ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገነቡ ቤቶችን በቅድሚያ ለማግኘት ፕሮግራሙ ይፋ በተደረገበት ወቅት በተቀመጠው መሥፈርት መሠረት መቶ በመቶ ቁጠባ ፈጽመናል ያሉ ነዋሪዎች፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር ቤቶቹን መቶ በመቶ የቆጠቡ ቅድሚያ የማግኘት መብት ሊኖራቸው አይገባም በማለት በያዘው አቋም ላይ ተቃውሞ አቀረቡ።
Popular