Thursday, March 30, 2023

Tag: 40/60

የቁጠባ ቤቶች ኢንተርፕራይዝ ለ40/60 ግንባታ የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን ከማቅረብ ራሱን አገለለ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ለሚገነባቸው የ40/60 ቤቶች የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን ማቅረብ ፈተና ሆኖብኛል በሚል ምክንያት፣ ራሱን በማግለል ኃላፊነቱን ለኮንትራክተሮች ሰጠ፡፡

የአዲስ አበባ ዋና ኦዲተር ቢሮ የ40/60 ቤቶች ኢንተርፕራይዝን ክፉኛ ተቸ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር ቢሮ ባካሄደው የክዋኔ ኦዲት የከተማው የቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ በሥራ አፈጻጸሙ ደካማ፣ በንብረትና ሀብት አስተዳደርም ዝርክርክነት የተንሰራፋበት መሆኑን አስታወቀ፡፡

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ የ40/60 ሱቅ ለመግዛት ከ26 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ አቀረበ

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ የአዲስ አበባ ከተማ የቁጠባ ቤቶች ኢንተርፕራይዝ የንግድ ቤቶችን ለመሸጥ ባወጣው ጨረታ፣ 156 ካሬ ሜትር የ40/60 ሱቅ ለመግዛት 26.6 ሚሊዮን ብር የመጫረቻ ዋጋ አቀረበ፡፡ ባንኩ የሰጠው ዋጋ ለሁሉም ሱቆች ከተሰጡት ዋጋዎች በከፍተኛነት ተመዝግቧል፡፡

ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ ቤቶች ግንባታ አለመጠናቀቁና የውኃ ችግር ሊፈታ አለመቻሉ ተገለጸ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ከአምስት ዓመታት የግንባታ ጊዜ ቆይታ በኋላ በ2009 ዓ.ም. መገባደጃ ላይ በዕጣ ካስተላለፋቸው የ40/60 የጋራ መኖርያ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ውስጥ፣ በክራውን የሚገኙ ሕንፃዎች ግንባታ ሊጠናቀቅ አለመቻሉና የውኃ ቆጣሪ ሊገባ እንዳልቻለ ተገለጸ፡፡

የ40/60 የጋራ ቤቶች ዕድለኞች ንግድ ባንክ ግንባታው አልተጠናቀቀም በማለት ሊያስረክበን አልቻለም አሉ

ዕጣ የደረሳቸው ግንባታው ለዘገየበት ወለድ እንዲከፍሉ ተደርጓል በሐምሌ ወር 2009 ዓ.ም. መጀመርያ ሳምንት በዕጣ ከተላለፉ የ40/60 የጋራ መኖርያ ቤቶች፣ በዕጣ ከደረሳቸው የተወሰኑት የሕንፃው ግንባታ ሙሉ በሙሉ እንደተጠናቀቀ ተደርጎ ሙሉ ክፍያ እንዲፈጽሙ የተደረጉት ትክክል አለመሆኑን፣ ሕንፃው ብዙ መጠናቀቅ የሚገባቸው ነገሮች እንደቀሩት ተናገሩ፡፡

Popular

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...

አይ የእኛ ነገር!

የዛሬው ጉዞ ከጀሞ ወደ ፒያሳ ነው፡፡ መንገዱ ለሥራ በሚጣደፉ፣...

የዓለም ኢኮኖሚ መናጋት ለወቅታዊው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ነው?

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፈው ማክሰኞ መጋቢት 16...

የተዘነጋው የከተሞች ሥራ የመፍጠር ተልዕኮ

በንጉሥ ወዳጅነው አሁን አሁን የአገራችን የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉዳይ አንገብጋቢና...

Subscribe

spot_imgspot_img