| 5 December 2018 የፖለቲካ ፓርቲዎችና ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ የፍሬዴሪክ ኤበርት ስቲፍተንግ (ኤፍኢኤስ) በሚያዘጋጃቸው መድረኮች በዋናነት ፖለቲካዊ ጉዳዮችን በማንሳት በሦስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ ውይይቶች እንዲደረጉ ዕድል ያመቻቻሉ፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ