በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጥ አሜሪካ ድጋፍ በማድረግ ላይ እንደሆነች አስታወቀች
በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ላለው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጥ አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆኗን አሜሪካ አስታወቀች፡፡
የዲቪ 2020 ምዝገባ እ.ኤ.አ. ጥቅምት 3 ቀን 2018 እንደሚጀምርና ህዳር 6 ቀን 2018 እንደሚጠናቀቅ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡
በርካቶች በየዓመቱ ይህንን ዕድል በመጠቀም ወደ አሜሪካ የሚያቀኑ ቢሆንም፣ በቅርቡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባስታወቁት መሠረት በዓመት ወደ አሜሪካ የሚገቡ ሰዎች ብዛት ከ30,000 እንዳይበልጥ ውሳኔ እንደሚሰጡ አስታውቀዋል፡፡ ይህ ውሳኔ የሚፈጸም ከሆነም፣ በአሜሪካ ታሪክ በዓመት ወደ አገሪቱ የሚገቡ ዝቅተኛው የስደተኞች ቁጥር ይሆናል፡፡