Friday, June 9, 2023

Author Name

ዳዊት ታዬ

Total Articles by the Author

1977 ARTICLE

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ የግብይት ታሪክ የመጀመርያ ነው የተባለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት (Customized Forward Trade) በይፋ ጀመረ፡፡ የመጀመርያዎቹ ተገበያዮችም...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት እየሰፋና እየተጠናከረ ስለሚሄድ ተመሳሳይ ዓላማ ያለባቸው ባንኮች ተዋህደው ለመሥራት ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ...

ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመው ራሚስ ባንክ ዛሬ ሥራ ይጀምራል

በኢትዮጵያ ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመው ራሚስ ባንክ ዛሬ በይፋ ተመርቆ ሥራ እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ ከስምንት ሺሕ በላይ ባለአክሲዮኖችን ይዞ የተቋቋመው ራሚስ ባንክ፣...

የአዋሽ ባንክ የብድር ክምችት ከ161 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱ ተገለጸ

የአዋሽ ባንክ አጠቃላይ የሀብት መጠን ከ217 ቢሊዮን ብር እንዲሁም አጠቃላይ የብድር ክምችቱ ከ161 ቢሊዮን ብር እንደላቀ ተገለጸ፡፡ ባንኩ ሰሞኑን ‹‹ታታሪዎቹ›› በሚል የፈጠራ ሥራ ባለቤቶችን ለመደገፍ...

የባንኮች ብድር አሰጣጥ ፍትሐዊና ብዙኃኑን ያማከለ እንዲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ

ባንኮች የብድር አገልግሎታቸውን በተቻለ መጠን ፍትሐዊ፣ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ያማከለና በተለይም የአምራች ዘርፉን እንዲደግፍ ለማድረግ በትኩረት መሥራት እንደሚጠበቅባቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምሕረቱ...

ለመጪው ዓመት የሚያስፈልገው 4.3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነዳጅ 4.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይጠይቃል

ለመጪው 2016 ዓ.ም. ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ለታቀደው 4.3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነዳጅ 4.4 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ፣ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ በ2016 በጀት...

የመንገዶች አስተዳደር የ4.4 ቢሊዮን ብር ክስ ተመሠረተበት

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከወሰን ማስከበርና ካሳ ክፍያ ጋር በተያያዘ በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ከ4.4 ቢሊዮን ብር በላይ የሆነ የክስ ፋይሎች እንደተከፈቱበት ተገለጸ፡፡ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ያገኘነው...

‹‹ብክነትን ለመቀነስና አላስፈላጊ ወጪን ለማስቀረት ለወሰን ማስከበርና ለካሳ ክፍያ ችግሮች ጥብቅ የቁጥጥር ሥርዓት ያስፈልጋል›› አቶ ደረጀ አየለ፣ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የመንገድ ወሰን ማኔጅመንት ዳይሬክተር

በኢትዮጵያ የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ ውስጥ መፈታት ያልቻለ ችግር ሆኖ በተደጋጋሚ የሚጠቀሰው፣ የወሰን ማስከበርና የካሳ ክፍያ አተገባበር ነው፡፡ የመንገድ መሠረተ ልማት ሲስፋፋ ችግሩ እየተባባሰ...

ከወለድ ነፃ ባንክ የተሰበሰበውን በመቶ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ለምን ሥራ ላይ ማዋል አልተቻለም?

  ባንኮች ከወለድ ነፃ የሚሰበስቡት ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ዕድገት እያሳየ ቢሆንም፣ ከተሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ ውስጥ ለብድር የዋለው መጠን ከ30 በመቶ ያለፈ አይደለም። በ2015 ሒሳብ ዓመት በዘጠኝ...

ዘመን ባንክ ከ‹‹ዘመን ኢንሹራንስ›› ጋር ምንም ዓይነት ዝምድና እንደሌለው አስታወቀ

ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ይፈጃል የተባለውን የዋና መሥሪያ ቤቱን ሕንፃ ያስመረቀው ዘመን ባንክ፣ ከዘመን ኢንሹራንስ ጋር ምንም ዓይነት የባለቤትነት ግንኙነት እንደሌለው አስታወቀ፡፡ ባንኩ የዋና መሥሪያ...

Popular

የኦሮሞን ሕዝብ ታሪክ አልባ በማድረግ ታሪክ አይሠራም

በኢተፋ ቀጀላ​​  ከዛሬ ሃምሳ ዓመት ወዲህ ከተፈጠሩት የኦሮሞ ድርጅቶች መካከል ከኢጭአት በስተቀር፣...

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

ሲሚንቶ በዲጂታል መንገድ ለማገበያየት የክፍያ አማራጮች ልየታ ተጀመረ

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሲሚንቶ ግብይትን በዲጂታል መንገድ ለማከናወን...

የዘሪሁን አስፋው ስሙር ምርምሮች

‹‹…በአንድ ጥራዝ ታትመው እንዲወጡ ያደረግሁት ለሥነ ጽሑፍ ተማሪዎች ስለደራሲዎችና...