መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፓርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Tuesday, August 9, 2022
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፓርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
ሌሎች ዓምዶች
- Advertisment -
- Advertisment -
ይድረስ ለሪፖርተር
የአፈር ማዳበሪያ፣ አሲዳማነትና የግብርና ምርታማነት
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
July 10, 2022
በጋዜጣችሁ ግንቦት 28 ቀን 2014 ዓ.ም. ዕትም የአፈር ማዳበሪያን በተመለከተ ከግብርና ሚኒስቴር የአፈር ለምነት ዳይሬክቶሬት የተገኘውን መረጃ በመዘገብ የፊት ለፊት ገጽ ዜና ሆኖ መቅረቡ...
አርዓያነት ያለው በጎ ተግባር ከፈጸሙ ጎረቤታማቾች ልንማር የሚገባን
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
July 3, 2022
ሠፈሩ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 በጀሞ አካባቢ ቦስኮ ከሚባለው የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሙያ ማሠልጠኛ ማዕከል ቅጥር ግቢ ጀርባ ነው፡፡ ነዋሪዎቹ እንደየአቅማቸው...
ግልጽ ደብዳቤ የአገር ጉዳይ ለሚመለከታቸው ሁሉ
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
October 3, 2021
በቅድሚያ በአጠቃላይ ሲታይ በአሁኑ ጊዜ በአገራችን ያለውን ችግርና ፈተና በአንክሮ እየተመለከቱ ፈጣሪ ቀና ቀናውን አመላክቷቸው ሰላምን ለማውረድ ለሚጥሩ ሁሉ፣ በግሌ ያለኝን ልባዊ አክብሮትና አድናቆት ልገልጽ እወዳለሁ፡፡
ለሌላው እንጂ ለራሱ ማቀድ የተሳነው ተቋም
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
September 19, 2021
የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የአውራ ጎዳና ባለሥልጣን (IHA) ድርጅት በመባል በ1944 ዓ.ም. ተቋቋመ። የተቋቋመው በንጉሠ ነገሥቱ መልካምና ሙሉ ፈቃድ ሲሆን፣ ያቋቋሙትም የዓለም ባንክና የአሜሪካው ቴክኒካል አሲስታንስ ቢሮ ፐብሊክ ሮድ ናቸው።
መፍትሔ ያጣው በኤጀንሲ አማካይነት የሚቀጠሩ ዜጎች በከፋ ችግር ውስጥ ነን እያሉ ነው!!
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
August 22, 2021
ከቀድሞውም በቂ ደመወዝ የማይከፈለው ተጨቋኝ የኤጀንሲ ተቀጣሪ ሠራተኛ በአሁኑ ወቅት በተከሰተው የኑሮ ውድነት ምን ያህል እየተሰቃየ እንደሆነ ቆም ብሎ ያየ የሕግ አካል ያለ አይመስልም፡፡
ስለተዛባው ዘገባ ይቅርታ እንጠይቃለን
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
June 27, 2021
ለዚህ እርምት ጥያቄ ምክንያት የሆነው ጉዳይ ሪፖርተር ጋዜጣ አማርኛ ዕትም ጥቅምት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. አንድ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛን በተመለከተ ያወጣውን ዘገባ ነው፡፡
ማንን እንምረጥ?
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
May 16, 2021
በአኅጉራችን አፍሪካ የአገር መሪን መምረጥ ማለት እጅግ በጣም አስቸጋሪ በመሆኑ፣ አንድ መሪ በከፍተኛ ሁኔታ በቅድሚያ በደንብ ታስቦበት ሊመረጥ ይገባል፡፡ የአገር መሪ መምረጥ ማለት እናትና አባት እንደ መምረጥ ስለሆነ፣ ከውሳኔ በፊት በእጅጉ ሊታሰብበት ይገባል፡፡
የምርጫ ቦርድና የባለድርሻ አካላት ትብብር ያስፈልጋል!
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
April 18, 2021
መረጃ ለሰው ልጅ ኃይል ነው፣ ሀብት ነው፣ ጊዜ ነው፡፡ በተለይም የዜጎችን የመወሰን አቅምን ለማጎልበትና ለማብቃት እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ሀብቶች አንዱና ዋነኛው መረጃ ነው፡፡
ጃንሜዳ ከ362 ቀናት መጠቀሚያነት ወደ ሦስት ቀናት ለመቀየር መጣጣር ተገቢ ነውን?
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
March 14, 2021
ጃንሜዳ ተብሎ የሚታወቀው ሜዳ ከረዥም ዓመታት ጀምሮ የተለያዩ የኅብረተሰቡ ክፍሎች ሲጠቀሙበት የኖረ ቦታ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ 362 ቀናት የስፖርት ኮሚሽን፣ ሦስት ቀናትን ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ይጠቀምበታል፡፡
ኢትዮጵያውያን ወላጆች በባንክ እየላኩ ልጆቻቸውን በውጭ አገሮች ማስተማር የማይችሉት ለምንድነው?
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
December 6, 2020
ከመስከረም 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ወራት ያህል ኬንያ ነበርኩኝ፡፡ በቆይታዬም እንደ ልብ የባንክ አገልግሎት እንዳለ አስተዋልኩኝ፡፡ ይህ ብቻ አይደለም የኦንላይን ሥራዎችን መሥራት በጣም ቀላል ነው፡፡
‹‹ብልሹ አሠራርን ከማጥፋት አንፃር ድርጅቱ ዕርምጃ ወስዷል››
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
November 8, 2020
ጋዜጣችሁ በቅጽ 26 ቁጥር 2140/ እሑድ ጥቅምት 22 ቀን 2013 ዓ.ም. ባሳተመው ዕትም ስለ ጽሕፈት ቤታችን አጭር ዘገባ ማቅረባቸሁ ይታወቃል፡፡ ይሁንና ዘገባችሁ ሙሉ መረጃ የማይሰጥና ከትክክለኛው መስመር የወጣ ነው ብለን እናምናለን፡፡
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ለአገር ውስጥ ኤጀንሲዎች ጥብቅ ትዕዛዝ ይስጡልን!
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
October 11, 2020
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ምንም እንኳ ሠራተኛን ለሦስተኛ ወገን ቀጥሮ የማሠራት (Out Sourcing) የኤጀንሲነት ሥራ ባደጉ አገሮች የሠራተኛ እጥረትን ለመቅረፍ የተጀመረ ቢሆንም፣ በእኛ አገር ሥራ አጥነት እጅግ በጣም በተንሰራፋበት ድርጅቶች ሠራተኛ ፈልገው በማያጡበት ሁኔታ፣ ከሠራተኞች ደመወዝ ላይ የማይቋረጥ ቋሚ ከፍተኛ ኮሚሽን የሚቆረጥበት ከአገልግሎት ተጠቃሚው ድርጅት በአንድ ሠራተኛ ከሚቀበሉት ላይ አንደ አራተኛውን ለሠራተኛው በመወርወር ሦስት አራተኛውን እየነጠቁ ኤጀንሲዎች በሕግ ፍቃድ የተሰጣቸው የጉልበት መበዝበዣ ተቋማት ሆነው የደሀ እንባ የሚረግፍባቸው እሮሮና ብሶት የሚዘንብባቸው፣ የመከራ ማዕከላት መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤቲኤም ችግሮች መፍትሔ ይፈለግ!
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
October 4, 2020
ጉዳዩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአውቶማቲክ መክፈያ ማሽን (ATM) ችግሮችን ይመለከታል፡፡ እኔ አቶ እንዳለ ደበበ ገብሬ የተከሰቱትን ችግሮች ሳብራራ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ.ም.
ይድረስ ለሪፖርተር
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
September 13, 2020
ይድረስ ለሪፖርተር ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደምን አላችሁ እኔ ደህና ነኝ ጋዜጣችሁን ታትሞ በወጣ ቁጥር አያመልጠኝም አነባለሁ፡፡ በትኩስ ኢንፎርሜሽን ፈጣን ነው፡፡ ስለ ጋዜጣው ይህንን ካልኩኝ ወደ ዋና አጀንዳዬ ልውሰዳችሁ፡፡
የደረቅ ቼክ ክሶች ምሕረት መቼ ነው የሚደረግላቸው?
ይድረስ ለሪፖርተር
አንባቢ
-
August 23, 2020
መንግሥት በተለያዩ ጊዜያት የለውጥ ሽግግሩን የበለጠ ለማሳለጥ ከፖለቲካና ከሌሎች ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ታስረውና ክሳቸው በሒደት ላይ ያሉ ሰዎችን በመንግሥት ዓይን እይታ በመመልከት ምሕረትና ይቅርታ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
1
2
3
...
19
Page 1 of 19
167,271
Fans
Like
227,508
Followers
Follow
10,400
Subscribers
Subscribe
- Advertisment -
- Advertisment -
- Advertisment -
ትኩስ ዜናዎች
የአገሪቱ ባንኮች ካፒታል 199.1 ቢሊዮን ብር ደረሰ
በዓለም ጂኦ ፖለቲካ መድረክ የኢትዮጵያ ተፈላጊነት
በአገር ጉዳይ አንዱ ባለቤት ሌላው ባይተዋር መሆኑ ይብቃ!
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2015 የሒሳብ ዓመት ተቀማጭ ገንዘቡን ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ ለማሳደግ እንደሚሠራ አስታወቀ
‹‹ኢትዮጵያ የግብፅን ብቻ ሳይሆን ከዚያ ባሻገር ያሉ አገሮችን ጫና የምትቋቋመው የማይቋረጥ የኃይል መሠረተ ልማት ሲኖራት ነው›› ሳሙኤል ተፈራ (ረዳት ፕሮፌሰር)፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ...
Load more
ትኩስ ዜናዎች እንዲደርሶ